Commercial Bank of Ethiopia , South Sudan Branch

Latest News

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ500 ሺ በላይ ችግኞች ይተክላል፡፡

በሀገር አቀፍ ደረጃ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመካሄድ ላይ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላ ሀገሪቱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች እና ቅርንጫፎች እንዲሁም የዋናው መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች ከ500 ሺ በላይ ችግኞችን ይተክላሉ፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስኬት ለአገራችን የልማት ዕቅድ መሳካት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ አቤ ሳኖ ገለጹ።

አገራዊ ዕቅዱን በሚገባ በመገንዘብ ወደተግባር ለመቀር ከባንኩ ሰራተኞች ብዙ ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ፤ የሥራ አመራሩ በእቅዱ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ በመጨበጥ ለተግባራዊነቱ እንዲተጋ አሳስበዋል።

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተገባደደው የበጀት ዓመት ከ404 ቢልዮን ብር በላይ ለግሉ ዘርፍ ብድር እንደሰጠ የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ገለፁ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሪፎርሙ ትግበራ በኋላ ያሳያውን ለውጥ አመርቂ መሆኑን ያነሱት አቶ አቤ በተገባደደው የበጀት ዓመት ብቻ የኢትዮጵያ ንግድ ለግሉ ዘርፍ የሰጠው ብድር ከ404 ቢልዮን ብር በላይ መሆኑን አስረድተዋል።

Read More 1.2K 6

Exchange Rate

August 1st 2025

Currency Cash Buying Cash Selling

PRODUCTS & SERVICES

CORPORATE SOCIAL RESPONSIBILITY

Go to Archive

International money transfer agents