የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ለባንኩ ትርፋማነትና ስኬታማነት ባሳዩት ብቃት ያለው አመራር የ2016 ዓ.ም. የዳይመንድ ደረጃ ኒሻን እና ዕውቅና ተበርክቶላቸዋል፡፡ በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በመገኘት ዕውቅናውንና ሽልማቱን የተረከቡት የባንኩ የሰው ኃይል ም/ፕሬዚዳንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እና ሌሎችም የባንኩ ኃላፊዎች በፕሬዚዳንቱ ቢሮ በመገኘት ሽልማቱን ለአቶ አቤ ሳኖ አስረክበዋቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚደንት አቶ አቤ ሳኖ በፊርማ ሥነ -ሥርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ከ14.4 ቢሊየን ብር በላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል የሚሸፈን ሲሆን፤ ቀሪው 1.1 ቢሊየን ብር በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ይሸፈናል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በከፍተኛ አመራሮች ዘርፍ የዳይመንድ ደረጃ ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል፡፡