Commercial Bank of Ethiopia , South Sudan Branch

Latest News

”አብሮነት ለበጎነት ፤ በረመዷን ” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ታላቅ የኢፍጣር መርሃ-ግብር አከናወነ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በበኩላቸው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በመስጠት 11 ስኬታማ ዓመታትን ያስቆጠረው የሲቢኢ ኑር አገልግሎት በደንበኞቹ ዘንድ ተአማኒነት በማትረፉ ውጤታማ ስለሆነ ለአጋርነታችሁ ምስጋና ይገባችሃል ብለዋል፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

ባቡል ኽይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከአራት ሺህ ስምንት መቶ በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት ይሰጣል፡፡

Read More 1.2K 6

በቀን ከ4800 በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት ለሚሰጠው ባቡል ኼይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገኘ::

በቀን ከ4800 በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት እና ከ18 ሺህ በላይ የቤተሰብ አባላትን በያሉበት የምገባ አገልግሎት ለሚሰጠው ባቡል ኼይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገኘ::

Read More 1.2K 6

Exchange Rate

March 13th 2025

Currency Cash Buying Cash Selling

PRODUCTS & SERVICES

CORPORATE SOCIAL RESPONSIBILITY

Go to Archive

International money transfer agents