News Archive

04 Feb 2025

በስድስት ወራት ከ5.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ግብይት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የክፍያ አማራጮች ተከናወነ፡፡

በጀት ዓመቱ አጋማሽ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የክፍያ አማራጮች በተከናወኑ እና በቁጥር ከ910 ሚሊዮን በላይ በሚደርሱ ግብይቶች ከ5.4 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚደርስ የገንዘብ እንቅስቃሴ ተከናውኗል፡፡

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር አገልግሎትን በእያንዳንዱ ቤት ለማስገባት እየሠራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

ባንኩ እስከበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከሰጠው የ153.32 ቢሊዮን ብር ብድር ውስጥ 88 በመቶ የሚሆነው ለግሉ ሴክተር የተሰጠ ነው።

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ደረሰ፡፡

በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 58.3 በመቶ መሰብሰብ ችሏል፡፡

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሰባት ወራት ከ303 ቢልዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰበ።

በባንኩ ታሪክ የተመዘገበ ትልቁ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን በመሆን ተመዝግቧል።