10 Mar 2025
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች እና ማኔጅመንት አባላት የተሰበሰበ 18 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ባንኩ 12 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ በድምሩ 30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደርጓል።
10 Mar 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለእያንዳዳቸው 10 ሚሊዮን ብር ብድር ያለማስያዣ እንደሚሰጥ አስታውቋል።
10 Mar 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሻሸመኔ ዲስትሪክ ዳይሬክተር አቶ ደዋኖ ሁሴን በመርሐ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ባንኩ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርገው ጥረት ጋር ተያይዞ በረመዷን ወር ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አብሮነቱን ለማሳየት የማዕድ ማጋራቱ መከናወኑን ገልፀዋል።
10 Mar 2025
ድጋፉን በራሳቸው እና በኮሜርሻል ኖሚኒስ ስም ያስረከቡት የኮሜሪሻል ኖሚኒስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ መቄዶንያ ለሚሠራው የበጎ አድራጎት ሥራ ያላቸውን አድናቆት ገልፀው፣ በቀጣይም አቅም በፈቀደ ሁሉ እገዛ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡