14 Jul 2025
የተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት እና ኢኮኖሚያዊ አዋጭነት (Economic Profitability) የሥራ አፈፃፀሞች ለሽልማት የተቀመጡ መስፈርቶች ናቸው፡፡
14 Jul 2025
14ኛው የህብረት ስምምነት የባንኩን፣ የማህበሩን እና የሠራተኞችን መብት እና ግዴታ በዝርዝር የያዘ መሆኑን አቶ አበራ ገልፀዋል።
14 Jul 2025
ባለፉት 11 ዓመታት ከ150 ቢሊዮን ብር በላይ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ለተሠማሩ ደንበኞች የፋይናስ አቅርቦት ያደረገ ሲሆን፣ በአሁኑ ጊዜ በዚሁ ዘርፍ ተሰጥቶ የሚገኘው ጠቅላላ የብድር መጠን ከ79.2 ቢሊዮን ብር በላይ ነው።
14 Jul 2025
እስከ ሜይ 31፣ 2025 በኢንዱስትሪው ከተከናወነው 12 ትሪሊዮን ብር የሚጠጋ ዲጂታል ግብይት 8.6 ትሪሊዮን ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የክፍያ አማራጮች የተከናወነ ሲሆን፣ ይህም ባንኩን 72.2 በመቶ ድርሻ እንዲኖረው አስችሎታል።