04 Apr 2025
በጃኑዋሪ 2025 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል አማራጮች በቁጥር የተከናወነው ግብይት በሀገሪቱ ከተከናወነው ጠቅላላ የዲጂታል ግብይት ከግማሽ በላይ (50.3 በመቶ) እንደነበር አቶ አቤ ገልፀዋል፡፡
04 Apr 2025
አቶ አቤ በሁሉም የባንኩ የገቢ ማመንጫ ዘርፎች ላይ አበረታች አፈጻጸም የተመዘገበ መሆኑን የገለፁ ሲሆን፣ ባንኩ አምና በተመሳሳይ ወቅት ካገኘው ገቢ 26 በመቶ እድገት በማሳየት ብር 109.32 ቢልዮን ጠቅላላ ገቢ ማግኘቱን አስታውቀዋል፡፡
04 Apr 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዜጎችን የስራ ተነሳሽነት ከመደገፍ አንጻር ጥሩ የመስራት አቅም ላላቸው ስራ ፈጣሪዎች የብድር አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት መጨረሱንም ነው አቶ አቤ የገለፁት።
28 Mar 2025
አቶ አቤ ይህ ስትራቴጂካዊ ትብብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ያለውን ሰፊ የገበያ ድርሻ በመጠቀም፤ በቨርቹዋል የካርድ አገልግሎት የባንኩን ከ40 ሚሊየን በላይ ደንበኞች የዘመናዊ ዲጂታል የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚያስችል ገልፀዋል፡፡