29 Apr 2025
ሲቢኢ በጄ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት በሚያደርገው ጥረት በዲጂታል አማራጭ ለደንበኞች ብድር ለማቅረብ የተዘጋጀ አገልግሎት መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሆልሴል ባንኪንግ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ቦኩ ቤኛ ተናግረዋል።
26 Apr 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አክብሮ የመሥራት (Compliance) ቀን ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ በማክበር ላይ ያለው “The Future of KYC: Powered by Innovation” በሚል መሪ ቃል ነው።
19 Apr 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ሀገራዊ እቅዱ እየተተገበረ ያለው በሪፎርም ማእቀፍ ውስጥ ከመሆኑ አንፃር እና ይህም ባንኩን በቀጥታ የሚመለከተው ከመሆኑ አንፃር በእቅድ አፈፃፀሙ ላይ ባንኩ ያለውን ድርሻ እና አበርክቶ እንዲሁም መልካም አጋጣሚ በሚገባ ተረድቶ ለቀጣይ ሥራ እንዲያግዝ ሪፖርቱ ላይ ውይይት ማድረግ ማስፈለጉን ገልፀዋል፡፡
05 Apr 2025
የደምበኞቻችንን የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ለመመለስ እ.ኤ.አ እስከ 31/03/2025 ድረስ ባጠቃላይ በቁጥር 711 ደንበኞቻችን ያቀረቡትን ጥያቄዎች በሙሉ በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ ብዛታቸው 698(98%) ለሆኑ ደንበኞች በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ድልድል የተደረገ መሆኑን እንገልጻለን።