13 Dec 2024
የአል ሃምዱ የሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ቅርንጫፍም ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡
13 Dec 2024
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰው ኃይል ልማት ዳይሬክተር ወ/ሮ እየሩሳሌም አመሃ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት የተካሄደውን የዕውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር በንግግር በከፈቱበት ወቅት እደተናገሩት፣ የተቀናጀ የሥራ ላይ ስልጠና ፕሮግራም የባንኩን የስልጠና አካሄድ በመለወጥ አይነተኛ ሚና አለው፡፡
29 Nov 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አቶ ደረጄ ፉፋ እንደተናገሩት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከሚወጣባቸው መንገዶች አንዱ የስፖርቱን ዘርፍ መደገፍ ነው፡፡
29 Nov 2024
እንኳን ደስ አለን! ሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ሽልማት አገኘ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2024 በኢትዮጵያ ከወለድ ነፃ የሪቴይል የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገብ በ ‘’Best Islamic Retail Banking Widow for Service Quality and Operations in Ethiopia 2024’’ ዘርፍ ካምብሪጅኢፋ /CAMBRIDGEIFA/ በተሰኘው ዓለም አቀፍ የሽልማት ድርጅት ተሸላሚ ሆኗል፡፡