News Archive

19 Mar 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ስጋት ሊገባቸው እንደማይገባ ገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ስጋት ሊገባቸው እንደማይገባ ገለፀ፡፡ የደንበኞች የግል ሂሳብ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አልደረሰም፡፡

19 Mar 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሳይበር ጥቃት እንዳልደረሰበት ተገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሳይበር ጥቃት እንዳልደረሰበት ተገለፀ፡፡ • ባንኩ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሥርዓት አለው ተብሏል፡፡

18 Nov 2023

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲቢኢ ኑር ደንበኞች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡

“ስኬታማ ምዕራፍ፤ ብሩህ ተስፋ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘው የሲቢኢ ኑር 10ኛ ዓመት ክብረ በዓል አንዱ አካል ሆኖ በተከታታይ የሚካሄደው የደንበኞች ምክክር መድረክ በዛሬው እለት (ህዳር 8፤ 2016) በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሲቢኢ ኑር ደንበኞች ጋር በማካሄድ ተጀምሯል፡፡

04 Jul 2023

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የክብር ሽኝት አደረገ፡፡ • ባንኩን ለተቀላቀሉ ለሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትም አቀባበል አድርጓል፡፡

ሰኔ 3 ቀን 2015 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአባልነት ሲያገለገሉ የቆዩት አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ፣ ዶ/ር አብርሃም በላይ እና አቶ ነብዩ ሳሙኤል የአገልግሎት ዘመናቸውን አጠናቀው የክብር ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ በዕለቱ ተሰናባች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለተኩት ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ እና አቶ ወንድምአገኘው ነገራ እንዲሁ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡