የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የእርሻ ግብአቶች ግዥ ክፍያን በሲቢኢ ብር መፈጸም የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ::
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የእርሻ ግብአቶች ግዥ ክፍያን በሲቢኢ ብር መፈጸም የሚያስችል ስምምነት ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ከተባለ ድርጅት ጋር ፈጽሟል፡፡ ስምምነቱ የሲቢኢ ብር አገልግሎትን ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ‘ለርሻ’ የተሰኘ መተግበሪያ ጋር በማጣመር አርሶ አደሮች የዘር፣ ማዳበሪያ፣…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የእርሻ ግብአቶች ግዥ ክፍያን በሲቢኢ ብር መፈጸም የሚያስችል ስምምነት ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ከተባለ ድርጅት ጋር ፈጽሟል፡፡ ስምምነቱ የሲቢኢ ብር አገልግሎትን ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ‘ለርሻ’ የተሰኘ መተግበሪያ ጋር በማጣመር አርሶ አደሮች የዘር፣ ማዳበሪያ፣…
በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባካሄደው “ይቆጥቡ፣ ይሸለሙ” እና “ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” መርሃ ግብር ላይ ተሳታፊ ለነበሩና እጣ ለወጣላቸው እድለኞች የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ፤ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ሽልማታቸውን…
Currency | Cash Buying | Cash Selling | |
ህግ የማስከበር ዓላማን በማንገብ ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊትና ለአማራ ልዩ ኃይል አባላት አጋርነትን ለመግለጽና የሚያስፈልገውን የደም ፍላጎት ለማሟላት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖን ጨምሮ ሌሎች የሥራ አመራር አባላትና ሠራተኞች ደም ለግሰዋል።
የባንኩ ሰራተኞች የሀገርን አንድነትና ሉአላዊነት ከሚያስከብረው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
The Commercial Bank of Ethiopia Board of Directors, management and employees planted 1 million tree seedlings in various selected areas across the country, August 1st 2020.
Ato Abie Sano President of the CBE, during the tree planting program held in Addis Ababa Bole Lemi Industrial Park, said that the program is part of the government’s initiative to plant five billion trees in 2020 aimed at curbing the effects of climate change and deforestation.
The Commercial Bank of Ethiopia, the leading commercial bank in Ethiopia, has successfully upgraded its core banking system from its previous version T24R10 to the new version T24R17.
CBE President and CEO, Ato Abie Sano, in his briefing to the Media group said that the new system would enable the bank to enhance its reputation and operational excellence by providing more effective services to its customers.
ባንኩ ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ ወረርሽኙን ለመከላለከል ለተዘጋጁት የለይቶ ማከሚያ ማዕከሎች የተጓደሉ የህከምና መሣርያዎችን ለማሟላት፣ ለንጽህና መጠበቂያ ሳሙናዎች፤ የእጅ ጓንቶች፤ የፊት መሸፈኛ ጭንብሎች፤ ሳኒታይዘሮችና ለሌሎች ግብአቶች ማሟያ የሚውል ነው፡፡
በኢትዮጵያ በበሽታው የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን የጤና ሚኒስቴር መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም መግለፁ ይታወሳል፡፡ በሽታው መጨባበጥን ጨምሮ በንክኪና በትንፋሽ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ በመሆኑ በሽታውን የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራውን በትብብር መስራትና ድጋፍ ማድረግ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ እንደሆነ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አቤ ሳኖ ገልፀዋል ፡፡
The Commercial Bank of Ethiopia has inaugurated the second full-fledged Interest-free banking branch dubbed “Mecca Branch” in Addis Ababa on October 9, 2019.
A deposit of over 50 million birr was made during the inauguration ceremony.
The Commercial Bank of Ethiopia has donated a 1.1 billion birr support for the Dine Ethiopia project launched by Prime Minister Abiy Ahmed (Dr). HE PM Dr Abiy has expressed his gratitude & appreciation to the bank.
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የእርሻ ግብአቶች ግዥ ክፍያን በሲቢኢ ብር መፈጸም የሚያስችል ስምምነት ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ከተባለ ድርጅት ጋር ፈጽሟል፡፡ ስምምነቱ የሲቢኢ ብር አገልግሎትን ከግሪን አግሮ ሶሉሽን ‘ለርሻ’ የተሰኘ መተግበሪያ ጋር በማጣመር አርሶ አደሮች የዘር፣ ማዳበሪያ፣…
በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባካሄደው “ይቆጥቡ፣ ይሸለሙ” እና “ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” መርሃ ግብር ላይ ተሳታፊ ለነበሩና እጣ ለወጣላቸው እድለኞች የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ፤ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ሽልማታቸውን…
በቅርቡ ከታክሲ አገልግሎት ሰጪ ኩባንያዎች ጋር ገበያውን የተቀላቀለው ሰረገላ ትራንስፖርትና ኢ-ኮሜርስ አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ ከደንበኞቹ የሚቀርብለትን ክፍያዎች በሲቢኢ ብር አማካኝነት ለመሰብሰብ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በዛሬው እለት በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ተፈራርሟል፡፡ በዚህም የኩባንያው ደንበኞች የአገልግሎት…