Announcements

Exchange Rate

March 19th 2024

Currency Cash Buying Cash Selling

PRODUCTS & SERVICES

በሲቢኢ ብር ነዳጅ ይቅዱ

Read More

Mobile Banking

Read More

CBE Birr nedaj

Read More

Cbe Birr

Read More

Card Banking

Read More
About Cbe Noor

Cbe Noor

CBE Noor is one of the full-fledged interest free banking services. Designed to comply with the central tenets of Sharia (or Islamic law) of doing business.

  • Ordinary saving and Investment accounts
  • Almerah/Women/ Savings and Investment accounts
  • Ashebab/Youth/ saving and Investment accounts
  • Almerahiq/Youth teen/ saving and investment accounts
About Tread Services

TRADE SERVICES

The core processes of the bank entrusted with the task of international banking services. The services are now provided at all branches of the bank with a single contact point of customer service relationship officers assigned for this purpose only.

  • Documentary credit (L/C)
  • Documentary collection
  • Advance payment
  • Consignment basis payment
  • Guarantee
About Digital Banking

Digital Banking

Delivering banking services through high level of process automated machines and web-based. It provides easy, convenient, flexible and secure banking services for CBE customers using their digital cards, mobile phone, or internet accesses.

  • Mobile Banking (*889#)
  • Internet Banking (https://cbeib.com.et)
  • CBE Birr (Wallet Account) (*847#)
  • ATM
  • POS

CORPORATE SOCIAL RESPONSIBILITY

Latest News

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲቢኢ ኑር ደንበኞች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡

“ስኬታማ ምዕራፍ፤ ብሩህ ተስፋ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘው የሲቢኢ ኑር 10ኛ ዓመት ክብረ በዓል አንዱ አካል ሆኖ በተከታታይ የሚካሄደው የደንበኞች ምክክር መድረክ በዛሬው እለት (ህዳር 8፤ 2016) በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሲቢኢ ኑር ደንበኞች ጋር በማካሄድ ተጀምሯል፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የክብር ሽኝት አደረገ፡፡ • ባንኩን ለተቀላቀሉ ለሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትም አቀባበል አድርጓል፡፡

ሰኔ 3 ቀን 2015 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአባልነት ሲያገለገሉ የቆዩት አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ፣ ዶ/ር አብርሃም በላይ እና አቶ ነብዩ ሳሙኤል የአገልግሎት ዘመናቸውን አጠናቀው የክብር ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ በዕለቱ ተሰናባች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለተኩት ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ እና አቶ ወንድምአገኘው ነገራ እንዲሁ የክብር አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለበይክ ሙዳራባህ የተሰኘ አዲስ የሲቢኢ ኑር የቁጠባ ሒሳብ አገልግሎት አስተዋወቀ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዋናው መስሪያ ቤት በተዘጋጀ መርሀ ግብር የተለያዩ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ለበይክ ሙዳራባህ የተሰኘ አዲስ የሲቢኢ ኑር የቁጠባ ሒሳብ አገልግሎት ያስተዋወቀ ሲሆን፣ 3ኛውን ዙር "ሐጅ ለሁሉም" የንቅናቄ መርሃ ግብርም በይፋ አስጀምሯል።

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሥራ አመራር አባላት በኬኒያ የልምድ ልውውጥ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡

በኢትዮጵያ አስተማማኝ ዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እንደሚያግዝ በታለመው በዚህ የልምድ ልውውጥ ላይ በአቶ አቤ ሳኖ የሚመራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሥራ አመራር አባላት ልኡክ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም በአጋርነት በቴሌብር ለህበረተሰቡ ተደራሽ የሚደርጉትን የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎት አስጀመሩ፡፡

በሃገራችን ሁለንተናዊ የልማት እና የዕድገት ጉዞ ውስጥ ቀዳሚ ሚና በመጫወት ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም በአጋርነት፤ ዜጎች ዲጂታል የብድር እና የቁጠባ አገልግሎቶችን በቴሌብር እንዲያገኙ የሚያስችል የሞባይል የፋይናንስ አገልግሎት ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በተዘጋጀ መርሐ-ግብር በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ሁለቱ ተቋማት በአጋርነት ያስጀመሩት አገልግሎት የባንክ እና የፋይናንስ አገልግሎትን ተደራሽነት እና ተጠቃሚነት ለማረጋግጥ የሚያስችል፣ ዜጎች ባሉበት ሆነው ፈጣን እና ቀላል በሆነ አማራጭ የፋይናንስ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡

Read More 1.2K 6

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ እና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ስራአስኪያጅ አኑዋር ሱሳ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ በስምምነቱ ወቅት እንደተናገሩት ባንኩ በቴሌኮም ዘርፍ አለም አቀፍ ልምድ ካለው ድርጅት ጋር በጋራ ለመስራት እድል በማግኘቱ መደሰታቸውን በመግለፅ ሁለቱ ትላልቅ ድርጅቶች በስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ በመስራት በጋራ ተጠቃሚነታቸውን እንደሚያረጋግጡ ተናግረዋል።

Read More 1.2K 6

Our Status

1950

Branchs

+38.9M

Customers

+24000

Partners

+2.5 M per day

Transactions per Month

Money Transfer Companies Working With Us