09 Nov 2024
የፓናል ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ የሳይበር ደህንነት ጉዳይ ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት የሚያስፍልገው እንደሆነ ገልፀው፣ ባንኩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ለመምከር የውይይት መድረኩን ማዘጋጀቱን ገልፀዋል።
09 Nov 2024
የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወሰዱትን ብድር ባለመመለሳቸውና የብድር ወለዱም በጣም ከፍ በማለቱ በባንኩ ላይ ጫና መፍጠሩን አብራርተው፤ ባንኩ የሀገሪቱ ዋነኛ ተቋም በመሆኑ 900 ቢሊየን ብሩ የመንግስት ዕዳ ሰነድ ሆኖ እንዲከፈል እና መነሻ ካፒታሉም ከፍ እንዲል ውሳኔ ላይ መድረሱን አስረድተዋል፡፡
07 Nov 2024
የባንኩን ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አልሠን አሰፋ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አስረክበዋል፡፡
07 Nov 2024
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሀዋሳ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ወዬሳ ጥላሁን ባንኩ በክልሉ ለሚኖረው ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ አስተዋፅኦ ከቢሮው ጋር ጥብቅ የስራ ግንኙነት ያለው በመሆኑ እውቅና እንደተሰጠው ተናግረዋል።