10 Mar 2025
የነጋድራስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሥራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊ በመሆን አብርሃም እና አብዲ በኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል ፈጠራ ሥራ በማቅረብ አሸናፊ ሆነዋል።
10 Mar 2025
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች እና ማኔጅመንት አባላት የተሰበሰበ 18 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ባንኩ 12 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ በድምሩ 30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደርጓል።
10 Mar 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለእያንዳዳቸው 10 ሚሊዮን ብር ብድር ያለማስያዣ እንደሚሰጥ አስታውቋል።
10 Mar 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሻሸመኔ ዲስትሪክ ዳይሬክተር አቶ ደዋኖ ሁሴን በመርሐ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ባንኩ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርገው ጥረት ጋር ተያይዞ በረመዷን ወር ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አብሮነቱን ለማሳየት የማዕድ ማጋራቱ መከናወኑን ገልፀዋል።