News Archive

29 Nov 2024

ሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ሽልማት አገኘ!

እንኳን ደስ አለን! ሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ሽልማት አገኘ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2024 በኢትዮጵያ ከወለድ ነፃ የሪቴይል የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገብ በ ‘’Best Islamic Retail Banking Widow for Service Quality and Operations in Ethiopia 2024’’ ዘርፍ ካምብሪጅኢፋ /CAMBRIDGEIFA/ በተሰኘው ዓለም አቀፍ የሽልማት ድርጅት ተሸላሚ ሆኗል፡፡

15 Nov 2024

በመኾኒ ከተማ ከሲቢኢ ኑር ደንበኞች ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የውይይት መርኃግብር ተካሄደ።

ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ላይ የሚነሱ ጉድለቶችን በመለየት የደንበኛን ፍላጎት ያከበረ አገልግሎት መስጠት እንዲቻል በዲስትሪክት፣ በሪጅንና በባንክ ደረጃ በፍጥነት እንዲፈቱ አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡

09 Nov 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነጋድራስ የስራ ፈጠራ ውድድር የስያሜ ስፖንሰር ሆነ።

የቴሌቭዥን ፕሮግራሙ ለሀገር ችግር ፈቺ ሃሳቦች በሀገር ልጆች የሚቀርቡበት በመሆኑ ባንኩ ፕሮግራሙን ለማገዝ መወሰኑን ፕሬዚዳንት አቤ ተናግረዋል።

09 Nov 2024

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመረጃ ደህንነት ሥርዓት አተገባበር የላቀ አፈጻጸም ላመጡ ዲስትሪክቶች፣ የሥራ ክፍሎች እና ሠራተኞች እውቅና ሰጠ።

በመረጃ ደህንነት ሥርዓት አተገባበር የላቀ አፈጻጸም ላመጡ የባንኩ ዲስትሪክቶች፣ የሥራ ክፍሎች እና ሠራተኞች ከባንኩ የሥራ ኃላፊዎች የእውቅና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።