29 Nov 2024
እንኳን ደስ አለን! ሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ሽልማት አገኘ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2024 በኢትዮጵያ ከወለድ ነፃ የሪቴይል የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገብ በ ‘’Best Islamic Retail Banking Widow for Service Quality and Operations in Ethiopia 2024’’ ዘርፍ ካምብሪጅኢፋ /CAMBRIDGEIFA/ በተሰኘው ዓለም አቀፍ የሽልማት ድርጅት ተሸላሚ ሆኗል፡፡
15 Nov 2024
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ላይ የሚነሱ ጉድለቶችን በመለየት የደንበኛን ፍላጎት ያከበረ አገልግሎት መስጠት እንዲቻል በዲስትሪክት፣ በሪጅንና በባንክ ደረጃ በፍጥነት እንዲፈቱ አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡
09 Nov 2024
የቴሌቭዥን ፕሮግራሙ ለሀገር ችግር ፈቺ ሃሳቦች በሀገር ልጆች የሚቀርቡበት በመሆኑ ባንኩ ፕሮግራሙን ለማገዝ መወሰኑን ፕሬዚዳንት አቤ ተናግረዋል።
09 Nov 2024
በመረጃ ደህንነት ሥርዓት አተገባበር የላቀ አፈጻጸም ላመጡ የባንኩ ዲስትሪክቶች፣ የሥራ ክፍሎች እና ሠራተኞች ከባንኩ የሥራ ኃላፊዎች የእውቅና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።