13 Dec 2024
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት የተፈረመው ይህ ስምምነት 26 የሚሆኑ የፌዴራል የመንግስት መሥሪያ ቤቶች እና በስራቸው የሚገኙ 360 ተቋማት ለተገልገዮች የሚሰጧቸው አገለግሎቶችን ክፍያ በዲጂታል አማራጭ የሚቀበሉበትን መንገድ ያመቻቸ መሆኑ ተገልጿል፡፡
13 Dec 2024
የአል ሃምዱ የሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ቅርንጫፍም ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡
13 Dec 2024
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰው ኃይል ልማት ዳይሬክተር ወ/ሮ እየሩሳሌም አመሃ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት የተካሄደውን የዕውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር በንግግር በከፈቱበት ወቅት እደተናገሩት፣ የተቀናጀ የሥራ ላይ ስልጠና ፕሮግራም የባንኩን የስልጠና አካሄድ በመለወጥ አይነተኛ ሚና አለው፡፡
29 Nov 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አቶ ደረጄ ፉፋ እንደተናገሩት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከሚወጣባቸው መንገዶች አንዱ የስፖርቱን ዘርፍ መደገፍ ነው፡፡