04 Feb 2025
ባንኩ እስከበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከሰጠው የ153.32 ቢሊዮን ብር ብድር ውስጥ 88 በመቶ የሚሆነው ለግሉ ሴክተር የተሰጠ ነው።
04 Feb 2025
በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 58.3 በመቶ መሰብሰብ ችሏል፡፡
04 Feb 2025
በባንኩ ታሪክ የተመዘገበ ትልቁ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን በመሆን ተመዝግቧል።
27 Jan 2025
አዲስ ፖሊሲ ሲተገበር የራሱ መልካም ውጤት ይዞ እንደሚመጣ ሁሉ የጎንዮሽ ጉዳትም ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ ይህንን ሪፎርም ጉዳቱን በመቀነስ ጠቀሜታዉን ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ተደርገው ተተግብሯል ብለዋል፡፡