News Archive

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር አገልግሎትን በእያንዳንዱ ቤት ለማስገባት እየሠራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

ባንኩ እስከበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከሰጠው የ153.32 ቢሊዮን ብር ብድር ውስጥ 88 በመቶ የሚሆነው ለግሉ ሴክተር የተሰጠ ነው።

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ደረሰ፡፡

በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 58.3 በመቶ መሰብሰብ ችሏል፡፡

04 Feb 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሰባት ወራት ከ303 ቢልዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰበ።

በባንኩ ታሪክ የተመዘገበ ትልቁ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን በመሆን ተመዝግቧል።

27 Jan 2025

የውጭ ሀገራት ገንዘብ ምንዛሬ ዋጋን በገበያ እንዲወሰን የሚያደርግ ፖሊሲ ወደ ስራ ከማስገባት በፊት የተወሰዱ የእርምት እርምጃዎች ገበያውን ለማረጋጋት እንዳገዙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ተናገሩ፡፡

አዲስ ፖሊሲ ሲተገበር የራሱ መልካም ውጤት ይዞ እንደሚመጣ ሁሉ የጎንዮሽ ጉዳትም ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ ይህንን ሪፎርም ጉዳቱን በመቀነስ ጠቀሜታዉን ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች ተደርገው ተተግብሯል ብለዋል፡፡