17 Jan 2025
በዲላ ከተማ የደንበኞች የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡
16 Jan 2025
አቶ ኤፍሬም የባንኩ የትኩረት አቅጣጫ የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መሆኑን ገልፀው፣ ባንኩ ደንበኛን ያማከለ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
16 Jan 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲቢኢ ኑር አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኑሪ ሁሴን በውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው ከባንኩ ጋር በታማኝነት እየሠሩ ላሉት ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
16 Jan 2025
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት "የላቀ አገልግሎት ፣ ደስተኛ ደንበኛ" በሚል መሪ ቃል የደንበኞች አገልግሎት ወር እያከበረ ይገኛል።