News Archive

04 Apr 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ 32.6 ቢልዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ፡፡

አቶ አቤ በሁሉም የባንኩ የገቢ ማመንጫ ዘርፎች ላይ አበረታች አፈጻጸም የተመዘገበ መሆኑን የገለፁ ሲሆን፣ ባንኩ አምና በተመሳሳይ ወቅት ካገኘው ገቢ 26 በመቶ እድገት በማሳየት ብር 109.32 ቢልዮን ጠቅላላ ገቢ ማግኘቱን አስታውቀዋል፡፡

04 Apr 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር አገልግሎትን በእያንዳንዱ ቤት ለማስገባት እየሠራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዜጎችን የስራ ተነሳሽነት ከመደገፍ አንጻር ጥሩ የመስራት አቅም ላላቸው ስራ ፈጣሪዎች የብድር አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት መጨረሱንም ነው አቶ አቤ የገለፁት።

28 Mar 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከማስተር ካርድ ኩባንያ ጋር በመሆን አዲስ የፕላስቲክ እና ቨርችዋል ካርድ አገልግሎት ላይ አዋለ፡፡

አቶ አቤ ይህ ስትራቴጂካዊ ትብብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ያለውን ሰፊ የገበያ ድርሻ በመጠቀም፤ በቨርቹዋል የካርድ አገልግሎት የባንኩን ከ40 ሚሊየን በላይ ደንበኞች የዘመናዊ ዲጂታል የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚያስችል ገልፀዋል፡፡

22 Mar 2025

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፖስ ማሽኖችን በመጠቀም ክፍያ የፈጸሙ ደንበኞችን ሸለመ።

የሲቢኢ ኑር ፕሮዳክት ዴቨሎፕመንት እና ቢዝነስ ኤክስፓንሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዋር መሐመድ ደንበኞች ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን እንዲጠቀሙ ለማበረታታት የሽልማት መርሀ ግብሩ መዘጋጀቱን ገልፀዋል፡፡