03 Jun 2024
በ12 ቡድኖች መካከል ለአንድ ወር ከአስራ እምስት ቀን የሚካሄደው ይህ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እሁድ ግንቦት 25 ቀን 2016 ዓ/ም በይፋ ተጀምሯል ።
14 May 2024
በዛሬው ዕለት ብቻ ለ “ጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና” ልዩ የዲጂታል ቴሌቶን የተሰበሰበው ገንዘብ ከእቅዱ በላይ ሆነ::
14 May 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በእያንዳንዷ 3 ብር መዋጮ ላይ 1 ብር እንደሚያዋጣ አስታወቀ።
29 Apr 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በመዲናችን የመፀዳጃ ቤቶችን ተደራሽ ለማድረግ ላስጀመሩት “ፅዱ ጎዳና ኑሮ በጤና” መርሀ ግብር ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻውን ተቀላቅለዋል፡፡