15 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን እሁድ ሐምሌ 7 ቀን 2016 ዓ/ም በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ባደረገው የሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ ይርጋ ጨፌ ቡናን 7 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
08 Jul 2024
1 ሚሊዮን ብር ለመጨረሻዎቹ ተወዳዳሪዎች ማበረታቻ ሰጠ።
08 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን፡፡
08 Jul 2024
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ፣የባንኩ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች እንዲሁም በርካታ የክለባችን ደጋፊዎች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተዘጋጀላቸውን የክብር ቦታ ተቀምጠው ጨዋታውን አየተከታተሉ ነው፡፡