የብድር አገልግሎት ከቀዳሚ የባንክ አገልግሎቶች ማካከል አንዱ ሲሆን ለባንኩም ዋነኛ የገቢ ምንጭ የሚያስገኝ የአገልግሎት ዓይነት ነው፡፡ ብድር የስራ ዕድል በመፍጠር ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገቶችን በማምጣት ለሀገር እድገት ወሳኝ ሚና የሚጫወት የአገልግሎት ዓይነት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ለኢንቨስትመንት የሚሆን ከፍተኛ መጠን ያለው ብድር በማመቻቸት ለሀገር እድገት አስተዋጽዎ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ
'
'
አነስተኛ የፋይናንስ አገልግሎት ተቋማት የሚባሉት አነስተኛ ገቢ ላላቸው (ወይም ድሃ ለሆኑ) የኅብረተሰብ ክፍሎች የብድር እና የቁጠባ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ናቸው። ለአነስተኛ የፋይናንስ ተቋማት የሚሰጡ ብድሮች፡-
'