የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ , South Sudan Branch

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ500 ሺ በላይ ችግኞች ይተክላል፡፡

በሀገር አቀፍ ደረጃ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመካሄድ ላይ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላ ሀገሪቱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች እና ቅርንጫፎች እንዲሁም የዋናው መሥሪያ ቤት ሠራተኞች እና ኃላፊዎች ከ500 ሺ በላይ ችግኞችን ይተክላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስኬት ለአገራችን የልማት ዕቅድ መሳካት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ አቤ ሳኖ ገለጹ።

አገራዊ ዕቅዱን በሚገባ በመገንዘብ ወደተግባር ለመቀር ከባንኩ ሰራተኞች ብዙ ይጠበቃል ያሉት አቶ አቤ፤ የሥራ አመራሩ በእቅዱ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ በመጨበጥ ለተግባራዊነቱ እንዲተጋ አሳስበዋል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተገባደደው የበጀት ዓመት ከ404 ቢልዮን ብር በላይ ለግሉ ዘርፍ ብድር እንደሰጠ የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ገለፁ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሪፎርሙ ትግበራ በኋላ ያሳያውን ለውጥ አመርቂ መሆኑን ያነሱት አቶ አቤ በተገባደደው የበጀት ዓመት ብቻ የኢትዮጵያ ንግድ ለግሉ ዘርፍ የሰጠው ብድር ከ404 ቢልዮን ብር በላይ መሆኑን አስረድተዋል።

የውጭ ሀገር የምንዛሪ ተመን

August 1st 2025

ገንዘብ የገንዘብ መግዣ ዋጋ የገንዘብ መሸጫ ዋጋ

ምርት እና አገልግሎት

ማህበራዊ ኃላፊነት

ወደ ማህደር ሂድ

International money transfer agents