ማሳወቂያ

የውጭ ሀገር የምንዛሪ ተመን

March 28th 2025

ገንዘብ የገንዘብ መግዣ ዋጋ የገንዘብ መሸጫ ዋጋ

ምርት እና አገልግሎት

በእጅ ስልክ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት

ዝርዝር ይመልከቱ

የሲቢኢ ብር

ዝርዝር ይመልከቱ

በካርድ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት

ዝርዝር ይመልከቱ
ሲቢ ኑር

ሲቢ ኑር

ሲቢ ኑር ወለድ አልባ የባንክ አገልግሎት ሲሆን በመደበኛው የባንክ አገልግሎቶች ላይ በፍላጎትም ዪሁን በሀይማኖት ምክንያት አገልግሎቱን ማግኝት ላልቻሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች የቀረበ ሁሉን አቀፍ የባን አገልግሎት ነው፡፡ ይህም አገልግሎት የተመሰረተው በሸሪያ የንግድ እንቅስቃሴ ሕግ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር SBB/72/2019 መሰረት ነው፡፡

  • መደበኛ የቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አልመራህ/የሴቶች/ ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አሽባብ/የወጣቶች ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
  • አልሚራሂቅ/የታዳጊዎች ቁጠባ እና ኢነቨስትመንት ሒሳብ
የንግድ አገልግሎቶች

የንግድ አገልግሎቶች

የንግድ አገልግሎቶች

  • በሰነድ መያዣነት የሚሰጥ ብድር /ኤል ሲ/፡-
  • የንግድ ሰነድ መሰብሰብ፡-
  • የቅድመ ክፍያ አገልግሎት
  • በአደራ መልክ የሚፈጸም ክፍያ፡-
ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

ዲጂታል የባንክ አገልግሎት

  • በእጅ ስልክ የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት
  • ኦንላይን የባንክ አገልግሎት
  • በኢንተርኔት የሚፈጸም የባንክ አገልግሎት
  • ሲቢኢ ብር
  • ገንዘብ መቀበያ ማሽን
  • ገንዘብ መክፈያ ማሽን

ማህበራዊ ኃላፊነት

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከማስተር ካርድ ኩባንያ ጋር በመሆን አዲስ የፕላስቲክ እና ቨርችዋል ካርድ አገልግሎት ላይ አዋለ፡፡

አቶ አቤ ይህ ስትራቴጂካዊ ትብብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ያለውን ሰፊ የገበያ ድርሻ በመጠቀም፤ በቨርቹዋል የካርድ አገልግሎት የባንኩን ከ40 ሚሊየን በላይ ደንበኞች የዘመናዊ ዲጂታል የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚያስችል ገልፀዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፖስ ማሽኖችን በመጠቀም ክፍያ የፈጸሙ ደንበኞችን ሸለመ።

የሲቢኢ ኑር ፕሮዳክት ዴቨሎፕመንት እና ቢዝነስ ኤክስፓንሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዋር መሐመድ ደንበኞች ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን እንዲጠቀሙ ለማበረታታት የሽልማት መርሀ ግብሩ መዘጋጀቱን ገልፀዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲቢኢ ኑር አገልግሎት በሰመራና አካባቢው ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት መርሐ- ግብር አካሄደ።

ባንኩ በረመዷን ፆም ወቅት ድጋፍ ማድረጉ ለማህበረሰቡ ያለውን ቅርበት እንደሚያሳይም ድጋፍ የተደረገላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ተናግረዋል።

”አብሮነት ለበጎነት ፤ በረመዷን ” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ታላቅ የኢፍጣር መርሃ-ግብር አከናወነ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በበኩላቸው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በመስጠት 11 ስኬታማ ዓመታትን ያስቆጠረው የሲቢኢ ኑር አገልግሎት በደንበኞቹ ዘንድ ተአማኒነት በማትረፉ ውጤታማ ስለሆነ ለአጋርነታችሁ ምስጋና ይገባችሃል ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

ባቡል ኽይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከአራት ሺህ ስምንት መቶ በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት ይሰጣል፡፡

በቀን ከ4800 በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት ለሚሰጠው ባቡል ኼይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገኘ::

በቀን ከ4800 በላይ አባወራዎችን የምገባ አገልግሎት እና ከ18 ሺህ በላይ የቤተሰብ አባላትን በያሉበት የምገባ አገልግሎት ለሚሰጠው ባቡል ኼይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገኘ::

አሁናዊ መረጃ

1950

Branchs

+45M

Customers

+24000

Partners

+2.5 M per day

Transactions per Month

ከኢንባ ጋር የሚሰሩ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች